አንጎላ በሰብአዊ መብት አያያዝዋ ላይ ጫና በርትቶባታል /ርዝመት - 2ደ08ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

አንጎላ በሰብአዊ መብት አያያዝዋ ላይ ጫና እየበረታባት ነው። የአውሮፓ ምክር ቤት በቅርቡ አንጎላ ውስጥ በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ የተባሉ ተቃዋሚቆች በፍጥነት እንዲፈቱ ጠይቋል። በደቡባዊ አፍሪቃ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘጋቢ አኒታ ፖል የላከችውን ዘገባ አዳነ ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።