በአፍጋኒስታን የፈንጅ ጥቃት የ22 ሰዎች ሕይወት ጠፍቷል /ርዝመት - 2ደ56ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

:በአፍጋኒስታን ዉስጥ በፈንጂ ሰለወደመው የመስክ ሆስፒታልና በዉስጡ ስለነበሩ 22 ሰዎችና የሌሎች ሁለት ልጆች ሕይወት ስለጠፋበት ፕረዚደንት ኦባማ ይቅርታ ጠየቁ።