‹‹ስቃዩን ተቋቁመው እኛ ጋር የሚደርሱት የተወሰኑት ብቻ ናቸው›› ዶ/ር አምባዬ ወልደ ሚካኤል/ርዝመት-10ደ30ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር አምባዬ ወልደ ሚካኤል የማሕጸንና ጽንስ ባለሞያ ናቸው፡፡ሥራ በጀመሩበት አዲስ አበባ ፌስቱላ ሆስፒታል ዐስራ አራት ዓመታት አገልግለዋል፡፡ በዚህ ቆይታቸው በሞያቸው ከሚያገለግሏቸው ሴቶች በተጫማሪ በሆስፒታሉ ውስጥ አንድ ቡድን በማዋቀር ከአዲስ አበባ ውጪ በሦስት ቦታዎች የፌስቱላ ሕክምና አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ማዕከላትን አቋቁመዋል፡፡