አባ ሙሴ ዘርአይ የኖቤል ሰላም ሽልማት እጩ /ርዝመት - 6ደ17ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

ለዘንድሮው የኖቤል የሰላም ሽልማት ስዊትዘርላንድ ነዋሪ የሆኑት ኤርትራዊው ቄስ አባ ሙሴ ዘርዓይ ታጭተዋል፡፡ አባ ሙሴ በአውሮፓ ለስደተኞች ችግር እየተሟገቱ የሚገኙ ካቶሊክ ካሕን ናቸው፡፡