በእስር ላይ የሚገኙት አራቱ የዞን ዘጠኝ አምደኞችና ጋዜጠኞች ጉዳይ /ርዝመት - 1ደ13ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
አንድ ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት፥ እስካሁን በእስርዓይ የሚገኙት አራቱ የዞን ዘጠኝ አምደኞችና ጋዜጠኞች ክሳቸው እንዲነሳና ከእስር እንዲለቀቁ ጉዳያቸውን የሚያየውን የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ጠየቀ።