የኤርትራና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች የሰጡት ንግግር /ርዝመት - 3ደ42ሰ/

Your browser doesn’t support HTML5

የሱዳንና የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በሰጡት ንግግር በየአገራቸው የተጣለባቸውን የኢኮኖሚ እገዳ እንዲነሳላቸው ጥሪ አቅርበዋል።