የኤርትራና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች የሰጡት ንግግር /ርዝመት - 3ደ42ሰ/
Your browser doesn’t support HTML5
የሱዳንና የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ በሰጡት ንግግር በየአገራቸው የተጣለባቸውን የኢኮኖሚ እገዳ እንዲነሳላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5