አፍሪቃ በአሜሪካ ጋዜጦች 8'58"

Your browser doesn’t support HTML5

አፍሪቃ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪቃ ከተጻፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል። የቡርኪና ፋሶ ጊዚያዊ ፕረዚዳንት ወደ ስልጣናቸው ተመለሱ፣ የአፍሪቃ የኢኮኖሚ እድገት አካታች እንዳልሆነ ተገለጸ፣ ደቡብ አፍሪቃ ከ 21 አመታት ነጻነት በኋል የአብዛኞቹ ጥቁሮች ኑሮ ብዙም እንዳልተሻሻ ተገለጸ የሚሉትን ርእሶች ነው በዛሬው ዝግጅታችን የምንመለከተው።