አባ ፍራንሲዝ ለአሜሪካ እንደራሴዎች ንግግር አደረጉ 5' 29"
Your browser doesn’t support HTML5
በዩናይትድ ስቴትስ ጉብኝት በማድረግ ላይ ያሉት የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሣት አቡነ ፍራንሲስ ዛሬ በተወካዮች ምክር ቤቱ ተገኝተው ለጥምር ጉባዔው ንግግር አድርገዋል።
Your browser doesn’t support HTML5