ኢትዮጵያዊያን ከቫቲካን ጋር የገቡት ውዝግብ 9'17"

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የዓለም አቀፍ ትብብር (Global Alliance for Justice)ሚባለውን የሚመሩ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ አቶ ኪዳኔ አለማየሁ በቅርቡ ለአባ ፍራንሲስና ለዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ደብዳቤ ጽፈዋል።