ድምጽ ኢትዮጵያዊያን ከቫቲካን ጋር የገቡት ውዝግብ 9'17" ሴፕቴምበር 23, 2015 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የዓለም አቀፍ ትብብር (Global Alliance for Justice)ሚባለውን የሚመሩ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊ አቶ ኪዳኔ አለማየሁ በቅርቡ ለአባ ፍራንሲስና ለዩናይትድ ስቴይትሱ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ደብዳቤ ጽፈዋል።