የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ሥራ ጀመረ 8'23"
Your browser doesn’t support HTML5
ዕሁድ፣ መስከረም 9/2008 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ከተማይቱን ለማዘመንና የመጓጓዣ ችግርን ለማቃለል የሚያግዝ መሆኑን አስተያየት የሰጡ ነዋሪዎች ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5