ዴሞክራሲ በተግባር!-"የኤርትራ ፍልሰተኞች ቁጥር ከኢትዮጵያውያኑ፥ ሱዳናውያኑና ሱማሌዎቹ ፍልሰተኞች ይበልጣል"
Your browser doesn’t support HTML5
የሜዲቴራንያን ባህር እያቋረጡ ወደ ምዕራብ አውሮፓ ሀገሮች የሚሄዱ ፍልሰተኞች ቁጥር፥ እ አ አ በ 2015 ዓም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት መጨመሩ ተረጋግጧል።
Your browser doesn’t support HTML5