ድምጽ ዴሞክራሲ በተግባር!-"የኤርትራ ፍልሰተኞች ቁጥር ከኢትዮጵያውያኑ፥ ሱዳናውያኑና ሱማሌዎቹ ፍልሰተኞች ይበልጣል" ኦገስት 20, 2015 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 የሜዲቴራንያን ባህር እያቋረጡ ወደ ምዕራብ አውሮፓ ሀገሮች የሚሄዱ ፍልሰተኞች ቁጥር፥ እ አ አ በ 2015 ዓም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት መጨመሩ ተረጋግጧል።