የሙስሊም መሪዎቹን ፍርድ የአሜሪካው የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን አወገዘ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ ውስጥ በታሠሩት 18 ሙስሊም መሪዎች ላይ የተላለፈውን የእሥራት ፍርድ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን (USCIRF) አጥብቆ አውግዟል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5