ድምጽ የሙስሊም መሪዎቹን ፍርድ የአሜሪካው የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን አወገዘ ኦገስት 09, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ ውስጥ በታሠሩት 18 ሙስሊም መሪዎች ላይ የተላለፈውን የእሥራት ፍርድ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሺን (USCIRF) አጥብቆ አውግዟል፡፡