ለሥራ የውጭ ጉዞ እንደገና ሊጀመር ነው
Your browser doesn’t support HTML5
ላልተወሰነ ጊዜ ቆሞ የነበረው ወደ አረብ ሃገሮች የሚደረገው የሥራ ጉዞ በመጭው ዓመት የመጀመሪያ ወራት እንደሚከፈት የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5