“ኢሕአዴግ በአባሎቻችንና በደጋፊዎቻችን ላይ የበቀል ርምጃ እየወሰደብን ነው” መድረክ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡