“እኔ መቼም የኦነግ አባል ሆኜ አላውቅም ” አቶ በቀለ ገርባ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ ከአራት ዓመታት በላይ ታሥረው ከቆዩ በኹዋላ በቅርቡ ተፈትተዋል።