“ማንም ሰው በማንኛውም ኹኔታ አካል ጉዳተኛ ሊኾን ይችላል” ዳኛቸው ቦጋለ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ወጣቶችን የመሪነት አቅም ለማጎልበት በሚል ሃሣብ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ያስጀመሩት የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጅማሮ /ያሊ/፤ ማንዴላ - ዋሺንግተን ፌሎሺፕ መርኃግብር የሁለተኛው ዙር ስብሰባ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ እየተካሄደ ነው፡፡