የተፈረደባቸዉ የሙስሊም ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ጠበቃ፣ ይግባኝ እንጠይቃለን አሉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በሽብር ወንጀል ተከሰዉ ትላንት ቅጣት የተጣለባቸዉ የሙስልም ማህበረሰብ ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጠበቃ፣ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጡት ቃለምልልስ የፍርድ ቤቱ ዉሳኔ ግራ አጋብቶናል ይላሉ።