አንዳንድ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ መሪዎች በፕሬዚደንት ኦባማ ንግግር ላይ የሰጡት አስተያየት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪቃ ሕብረት ባደረጉት ንግግርና ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ጋር ባደረጉት ጋዜጣዊ ላይ በተነሱት ነጥቦች ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች የተለያዩ አስተያየቶች ተሰጥተዋል።