ድምጽ የአኅጉራዊ ጸጥታ ጉዳዮችና የሕዝቦች ብሶት በኦባማ የአፍሪቃ ሕብረት ንግግር ጁላይ 29, 2015 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 “ለሕዝቦቻቸው ተገቢ ብሶቶች መፍትሔ የማይሰጡ አገሮች፣ በሽብርተኛነት ላይ የሚያደርጉትን ጦርነት ማሸነፍ አይችሉም፤” ሲሉ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ተናገሩ።