በፕሬዚደንት ኦባማ ኢትዮጵያ ጉብኝት ላይ የሕዝብ አስተያየት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ባለፈዉ ማክሰኞ ፕሬዚደንት ኦባማ በአፍሪቃ ሕብረት ዋና ጽህፈት ቤት በኔልሰን ማንዴላ አዳራሽ ያሰሙት ንግግር እንዳበቃ በአካል ተገኝተዉ ካዳመጡት መካከል መስካቸዉ አመሃ ሶስቱን አነጋግሯል።