ድምጽ የኦባማና የኃይለማርያም ጋዜጣዊ መግለጫ ጁላይ 27, 2015 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ቀጣይ ዕድገት ሊኖር የሚችለው በመረጃዎች ፍሰትና በግልፅ የሃሣብ ልውውጥ ላይ ሲመሠረት መሆኑን ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሳስበዋል፡፡