የኦባማና የኃይለማርያም ጋዜጣዊ መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ቀጣይ ዕድገት ሊኖር የሚችለው በመረጃዎች ፍሰትና በግልፅ የሃሣብ ልውውጥ ላይ ሲመሠረት መሆኑን ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሳስበዋል፡፡