ቁም ነገሩ ኦባማ ከመጡ በኋላ የሚያደርጉት ላይ ነው - ርዕዮት ዓለሙ

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደማትቃወም በቅርቡ ከአራት ዓመታት እሥር በኋላ የተፈታችው ርዕዮት ዓለሙ አስታውቃለች፡፡