አጭር ድምጽ ቁም ነገሩ ኦባማ ከመጡ በኋላ የሚያደርጉት ላይ ነው - ርዕዮት ዓለሙ ጁላይ 25, 2015 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደማትቃወም በቅርቡ ከአራት ዓመታት እሥር በኋላ የተፈታችው ርዕዮት ዓለሙ አስታውቃለች፡፡