በኢትዮጵያ የመድብለ ፓርቲዎች እጣ እያነጋገረ ነው፤

  • ግርማይ ገብሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የመድብለ ፓርቲዎች እጣ እያነጋገረ ነው


«የኢሕአዲግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ብቻ እንዲኖርና ሌሎች እንዲጠፉ የሚፈልግ ነው፣» ሲሉ አንድ የቀድሞ የቀድሞው የአረና ትግራይ ሊቀ-መሪ ተናገሩ።

አንዲት የሕወሃት ባለሥልጣን በበኩላቸው «ፓርቲዎቹ ይህን የሚሉት፣ ህብረተሰቡ ስለማይቀበላቸውና ድክመታቸውን ለመሸፈን ነው፤» ሲሉ መልስ ሰጡ። ዝርዝሩን ከዚህ ያድምጡ።