በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ኮሪያ እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኮሪያ ልሳነ ምድር ለመላክ የሚያስችል ስትራተጂ እየተወያዩ ነው


የአሜሪካ የጦር አየር ሃልይ ቢ-52 ቦምብ የሚጥሉ አውሮፕላኖች(B-52) በኦሳን የአየር ሃይል ማዕከል (Osan Air Base)እየበረሩ በፕዮንግታክ ደቡብ ኮርያ (Pyeongtaek, South Korea) እአአ 2016 (ፎቶ አሶሽየተድ ፕረስ/AP)
የአሜሪካ የጦር አየር ሃልይ ቢ-52 ቦምብ የሚጥሉ አውሮፕላኖች(B-52) በኦሳን የአየር ሃይል ማዕከል (Osan Air Base)እየበረሩ በፕዮንግታክ ደቡብ ኮርያ (Pyeongtaek, South Korea) እአአ 2016 (ፎቶ አሶሽየተድ ፕረስ/AP)

ደቡብ ኮሪያ እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኮሪያ ልሳነ ምድር መላክ ስለሚችሉ ሌሎች የዩናይትድ ስቴትስ ስትራተጂያዊ አካላት እየተወያዩ መሆናቸውን አንድ የደቡብ ኮሪያ ባለስልጣን ተናገሩ።

የአሜሪካ የአየር ጦር ሃይል ኮማንደር ሉቴነንት ጀነራል ቴረንስ (Gen. Terrence)(ግራ)እና የደቡብ ኮርያ ኮማንደር ሊዋንግ ግወን (Lee Wang-geun) በፕዮንግታክ ደቡብ ኮርያ (Pyeongtaek, South Korea) እአአ 2016 (ፎቶ አሶሽየተድ ፕረስ/AP)
የአሜሪካ የአየር ጦር ሃይል ኮማንደር ሉቴነንት ጀነራል ቴረንስ (Gen. Terrence)(ግራ)እና የደቡብ ኮርያ ኮማንደር ሊዋንግ ግወን (Lee Wang-geun) በፕዮንግታክ ደቡብ ኮርያ (Pyeongtaek, South Korea) እአአ 2016 (ፎቶ አሶሽየተድ ፕረስ/AP)

ዩናይትድ ስቴትስ ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ላካሄደችው የኒውክሊየር መሳሪያ ሙከራ ምላሽ ለመስጠት መሆኑ በሚያስታውቅ ርምጃ ትናንት ባለረጅም ርቀት ቦምብ ጣይ ኣውሮፕላን በደቡብ ኮሪያ የአየር ክልል ላይ አብርራለች።

የደቡብ ኮሪያ የመከላከያ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ኪም ሚን ሲዩክ ለሮይተርስ በሰጡት ቃል ሶልና ዋሽንግተን ተጨማሪ ስትራተጂያዊ ስለሚሰማሩበት መንገድ በተከታታይ እና በቅርበት እየተወያዩ መሆናቸውን ገልጸዋል። ዝርዝር ውስጥ ለመግባት ፈቃደኛ ልሆኑም። የዜና ዘገባውን ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ደቡብ ኮሪያ እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ ኮሪያ ልሳነ ምድር ለመላክ የሚያስችል ስትራተጂ እየተወያዩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:52 0:00

XS
SM
MD
LG