የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 30, 2024
ባይደንና ትረምፕ ለሚሺጋን ድጋፍ ብርቱ ፉክክር ላይ ናቸው
-
ኤፕሪል 30, 2024
በተማሪዎች የምግብ በጀት እጥረት የወላይታ ሶዶ እና የዲላ ዩኒቨርሲቲዎች ውዝግብ
-
ኤፕሪል 30, 2024
የመምህራን ደመወዝ በመከፈሉ በወላይታ ዞን የተቋረጠው ትምህርት ተጀምሯል
-
ኤፕሪል 30, 2024
በመላ ዩናይትድ ስቴትስ የፍልስጥኤም ደጋፊዎች የተቃውሞ ሰልፍ ቀጥሏል
-
ኤፕሪል 30, 2024
በአማራ ክልል የተራዘመ የትምህርት መቋረጥ ለማኅበራዊ ቀውስ እያጋለጠ ነው
-
ኤፕሪል 30, 2024
ሙስና በማላዊ የመንገዶች ግንባታ ላይ አደጋ ጋርጧል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ