የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በምኅጻሩ ዩኤን-ኦቻ፣ ባለፈው ሳምንት ዐርብ ባወጣው መግለጫ፣ በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት እና በፊተኛው የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት፣ እ.አ.አ እስከ ሚያዝያ ወር መጀመሪያ በነበረው ጊዜ፣ 4ሺሕ178 ትምህርት ቤቶች ተዘግተው መቆየታቸውን ገልጿል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 21, 2024
ባይደንና ትረምፕ በመሣሪያ ባለቤትነት መብት ጉዳይ
-
ሜይ 21, 2024
የዓለም መሪዎች በራይሲ ሞት የተሰማቸውን ኀዘን በመግለጽ ላይ ናቸው
-
ሜይ 21, 2024
በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች
-
ሜይ 21, 2024
አቶ ታዬ ደንዳአ በቀረበባቸው ክስ ላይ የጠየቁት ማሻሻያ ውድቅ ተደረገ
-
ሜይ 20, 2024
አፍሪካ ነክ ርእሶች