የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 21, 2024
ባይደንና ትረምፕ በመሣሪያ ባለቤትነት መብት ጉዳይ
-
ሜይ 21, 2024
የዓለም መሪዎች በራይሲ ሞት የተሰማቸውን ኀዘን በመግለጽ ላይ ናቸው
-
ሜይ 21, 2024
በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች
-
ሜይ 21, 2024
አቶ ታዬ ደንዳአ በቀረበባቸው ክስ ላይ የጠየቁት ማሻሻያ ውድቅ ተደረገ
-
ሜይ 20, 2024
አፍሪካ ነክ ርእሶች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ