በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አልሻባብ በዳሎ የመንገደኞች አይሮፕላን ፍንዳታ ተጠርጣሪ ሆኗል


አልሻባብ በዳሎ የመንገደኞች አይሮፕላን ፍንዳታ ተጠርጣሪ ሆኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:49 0:00

ንብረትነቱ ዳሎ የሚባል ኩባንያ የሆነ የመንገደኞች አይሮፕላን ወደ ጅቡቲ ለመብረር ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ከሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ዓለምአቀፍ አየር ጣቢያ እንደተነሣ ለደረሰበት የቦምብ ፍንዳታ ተጠያቂው አልሻባብ የሚባለው ፅንፈኛ የሁከት ቡድን ነው ብለው እንደሚጠረጥሩ የሶማሊያ ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG