በትግራይ ክልል ትምህርት ይጀመራል ተባለ
በትግራይ ክልል ከአንድ ዓመት እና ስድስት ወር በላይ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት ይጀመራል ተብሏል። ትምህርት ለመጀመር ትምህርት ቤቶች ምዝገባ የጀመሩ ሲሆን። በጉዳዩ ላይ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የመምሕራንን አስተያየት ጠይቀናል።
በትግራይ ክልል ከአንድ ዓመት እና ስድስት ወር በላይ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት ይጀመራል ተብሏል። ትምህርት ለመጀመር ትምህርት ቤቶች ምዝገባ የጀመሩ ሲሆን። በጉዳዩ ላይ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የመምሕራንን አስተያየት ጠይቀናል።