በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሏል

በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ እና የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ አስታወቀ። ምርጫው ጳጉሜ 1/2013 የሚደረግ ሲሆን 22 የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝብ ውሳኔ የሚካሄድባቸው ሲሆኑ የቀሩት ደግሞ ምርጫ ቦርድ እንደገና ምርጫው እንዲካሄድባቸው የወሰነባቸው እና በፀጥታ ችግር ምርጫ ያልተደረገባቸው መሆኑም ተገልጿል።


በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:30 0:00
XS
SM
MD
LG