በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤምኤስኤፍ ሠራተኞች ላይ ትግራይ ውስጥ የተፈፀመው ግድያ ብርቱ ውግዘት አስነሳ

ሦስት ሠራተኞቹ ትግራይ ውስጥ እንደተገደሉበት ድንበር የለሽ ሃኪሞች ቡድን (ኤም ኤስ ኤፍ) ትናንት አስታውቋል። የተገደሉት ሁለቱ ኢትዮጵያዊያን፣ አንዷ ስፓኛዊ ናቸው። የኢትዮጵያና የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥታት እንዲሁም የተባበሩት ድርጅት ዋና ፀሃፊ ግድያውን አውግዘዋል።


በኤምኤስኤፍ ሠራተኞች ላይ ትግራይ ውስጥ የተፈፀመው ግድያ ብርቱ ውግዘት አስነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00
XS
SM
MD
LG