በትግራይ ክልል መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ዓዲግራትና ዕዳጋ ሃሙስ አካባቢዎች የስልክ፣ መቀሌ ውስጥ ደግሞ የኢንተርኔትም አገልግሎቶችን እንደገና ማስጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ።
No media source currently available