በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ የላቀ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ

የዮናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ቢሮ ከሰሞኑ በሳይንስ ሂሳብ እና ምህንድስና ዘርፍ የፕሬዚደንታዊ ልቅና ሽልማት አሸናፊዎችን ይፋ አድርጓል። በዚህ ሽልማት የአሰልጠኝነት ወይንም የበላይ ክትል ዘርፍ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሙላቱ ለማ ከአሸናፊዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ተበስሯል።


ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ የላቀ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00
XS
SM
MD
LG