ትውልደ ኢትዮጵያዊው የሂሳብ ሊቅ የአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ የላቀ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ
የዮናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ቢሮ ከሰሞኑ በሳይንስ ሂሳብ እና ምህንድስና ዘርፍ የፕሬዚደንታዊ ልቅና ሽልማት አሸናፊዎችን ይፋ አድርጓል። በዚህ ሽልማት የአሰልጠኝነት ወይንም የበላይ ክትል ዘርፍ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሙላቱ ለማ ከአሸናፊዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ተበስሯል።
የዮናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ቢሮ ከሰሞኑ በሳይንስ ሂሳብ እና ምህንድስና ዘርፍ የፕሬዚደንታዊ ልቅና ሽልማት አሸናፊዎችን ይፋ አድርጓል። በዚህ ሽልማት የአሰልጠኝነት ወይንም የበላይ ክትል ዘርፍ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ሙላቱ ለማ ከአሸናፊዎች መካከል አንዱ መሆናቸው ተበስሯል።