በኅዳሴ ጉዳይ የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ መግለጫ አወጣ
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ /ከንግሬሽናል ብላክ ኮከስ/ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ሰላማዊና ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆንበት ስምምነት ላይ እንዲደረስ ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ።
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት የጥቁር እንደራሴዎች ጉባዔ /ከንግሬሽናል ብላክ ኮከስ/ በታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ሰላማዊና ሁሉም ተጠቃሚ የሚሆንበት ስምምነት ላይ እንዲደረስ ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ።