በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ

ከቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ግድያ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ሥር የዋሉ አንዳንድ ግለሰቦች የት እንደታሰሩና በምን ሁኔታ ውስጥ እንዳሉ ለማወቅ አልቻልንም ሲሉ ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል:: የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥት ግን የተጠቀሱት ግለሰቦች በቡራዩ ግድያ ወቅት በቁጥጥር ሥር ከዋሉት መካከል አይደሉም በክልሉ ፖሊስ እጅም አይገኙም ብሏል።


የቡራዩ ከተማ ፀጥታ ኃላፊ ግድያ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:35 0:00
XS
SM
MD
LG