በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ግጭት በሰሜን ወሎ

መንግሥት በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ በህገ ወጥ አደረጃጀት ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ ነበሩ ባላቸው አካላት ላይ የማስተካከያ እርምጃ ወስጃለሁ ማለቱን የዞኑ ሰላምና ደኅንነት መምሪያ አስታወቀ፡፡


ግጭት በሰሜን ወሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00
XS
SM
MD
LG