በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ኮሮና ቫይረስን በራሳችን መመርመር ልንጀምር ነው" ዶ/ር ኤባ አባተ

የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ ናቸው ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በመከላከሉ ረገድ እያደረገች ስላለው እንቅስቃሴ ለአሜሪካን ድምጽ አስረድተዋል፡፡ በቻይና ሁቤይ ስለሚገኙ ተማሪዎች ጥያቄ ቀርቦላቸው ምላሽ ሰጥተዋል፡፡


"ኮሮና ቫይረስን በራሳችን መመርመር ልንጀምር ነው" ዶ/ር ኤባ አባተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:19 0:00
XS
SM
MD
LG