"ሀገራዊ ለውጥና የኅብረተስብ ተሣትፎ" - በሎስ አንጀለስ
የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ ጥያቄዎች የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ስብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በሎስአንጀለስ ከተማ በመገኘት ከኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ማኅበረስብ አባላት ጋር "ሀገራዊ ለውጥና የኅብረተስብ ተሣትፎ" በሚል ርዕስ ውይይት አካሂደዋል::
የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ ጥያቄዎች የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ስብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ በሎስአንጀለስ ከተማ በመገኘት ከኢትዮጵያዊያን ሙስሊም ማኅበረስብ አባላት ጋር "ሀገራዊ ለውጥና የኅብረተስብ ተሣትፎ" በሚል ርዕስ ውይይት አካሂደዋል::