ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በኬንያ
ሰኔ 22 በኬንያ ፖሊስ ተይዘው የኬንያ ፍርድ ቤት ባለፈውሀሙስ ወደ ሀገር እንዲመለሱ የወሰነባቸው የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች እስካሁን ወደ ሀገር አለመመለሳቸው ታውቋል። ኢትዮጵያዊያኑ የተያዙት ናይሮቢ ካዮሌ በሚባል ቦታ ሲሆን፣ አዘዋዋሪዎቻቸው ለወራት ቤት ውስጥ አቆይተዋቸው እንደነበረ ለኬንያ ፍርድ ቤት ገልፀዋል።
ሰኔ 22 በኬንያ ፖሊስ ተይዘው የኬንያ ፍርድ ቤት ባለፈውሀሙስ ወደ ሀገር እንዲመለሱ የወሰነባቸው የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች እስካሁን ወደ ሀገር አለመመለሳቸው ታውቋል። ኢትዮጵያዊያኑ የተያዙት ናይሮቢ ካዮሌ በሚባል ቦታ ሲሆን፣ አዘዋዋሪዎቻቸው ለወራት ቤት ውስጥ አቆይተዋቸው እንደነበረ ለኬንያ ፍርድ ቤት ገልፀዋል።