በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቅኝ አገዛዝን እና የዘር መድሎን በሙዚቃ የሞገቱት ኢትዮጵያዊያን

ኢትዮጵያዊያን ከግዛቶቻቸው አልፈው ስለ ሌሎች ህዝቦች መብት መከበር ያቀነቀኑበት ዘመን ነበር፡፡ለዚህ አብነት ከሚሆኑት መካከል በድምጻዊ ዓለማየሁ እሸቴ የተቀነቀነው ‹‹ጥቁር ግስላ ›› እና በተስፋዬ አበበ የተጻፈው ‹‹የጥቁር ድምጽ›› የተሰኙ ሙዚቃዎች ይገኛሉ፡፡ ለመሆኑ ከእነኝህ ሙዚቃዎች በስተጀርባ ያለው ታሪክ ምንድን ነው?


ቅኝ አገዛዝን እና የዘር መድሎን በሙዚቃ የሞገቱት ኢትዮጵያዊያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:44 0:00
XS
SM
MD
LG