በደቡብ ወሎ ዞን ወረኢሉ ወረዳ ስር የሚገኙት የካቤና ለጎጎራ አካባቢ ኗሪዎች የካቤ የቀድሞ ወረዳነት ተመልሶልን ራሳችንን ማስተዳደር አለብን የሚል ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ ጥያቄውን ተከትሎ የወረኢሉ ወረዳነት ሊታጠፍ ይችላል የሚል ጭምጭምታ በመሰራጨቱ በወረዳው ውጥረት ነግሶ ቆይቷል፡፡
No media source currently available
አጋሩ