በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከደወሌ ድሬዳዋ ተዘግቶ የነበረው መሥመር ተከፈተ

በአፋር ክልል ልዩ ኃይሎች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወምና ሦስቱ አወዛጋቢ ቀበሌዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ለመጠየቅ የኢሳ ሶማሌዎች በትላንትናው ዕለት ከድሬዳዋ ደወሌ የሚወስደውን መስመር ዘግተውት ነበር፡፡


ከደወሌ ድሬዳዋ ተዘግቶ የነበረው መሥመር ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00
XS
SM
MD
LG