“ሀገሪቱ በአስቸኳይ ሕጋዊ ተቋማትን ልትገነባ ይገባል” - ባለሞያዎች
በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችንና ሞቶችን ለማስቀረት ሀገሪቱን በፍጥነት ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማስገባትና ፍትሐዊና ሕጋዊ ተቋማትን መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ያነጋገርናቸው ባለሞያዎች ገለፁ።
በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች እየተከሰቱ ያሉ ግጭቶችንና ሞቶችን ለማስቀረት ሀገሪቱን በፍጥነት ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ማስገባትና ፍትሐዊና ሕጋዊ ተቋማትን መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ያነጋገርናቸው ባለሞያዎች ገለፁ።