በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮሚያ ዛሬ ግድያና የተቃውሞ ሰልፍ ማስተናገዷን ነዋሪዎችና የክልል ባለሥልጣናት ተናገሩ

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን በሐዊ ጉዲና ወረዳ በሁለት ቀበሌዎች ውስጥ የሶማሌ ክልል የታጠቁ ኃይሎች ገብተው ከ80 በላይ የአርሶ አደር ቤቶች ማቃጠላቸውንና እስካሁን ቦታውን ተቆጣጥረው መያዛቸውን የዞኑ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ተናገሩ። በሌላ በኩል ጋዱሎ በተባለ ቀበሌ ላይ በዚህ የተበሳጩ የሟች ቤተሰቦች የኢትዮጵያ ሶማሌዎችን ማጥቃታቸውን መረጃ እንደደረሳቸው ተናግረዋል።


ኦሮሚያ ዛሬ ግድያና የተቃውሞ ሰልፍ ማስተናገዷን ነዋሪዎችና የክልል ባለሥልጣናት ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:00 0:00
XS
SM
MD
LG