በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ያዘጋጁት በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡


በግብርና ላይ የተሰማሩ አፍሪካውያን ሴቶች የልምድ ልውውጥ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00
XS
SM
MD
LG