በኢህአዴግና አጋሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባሏቸው መካከል በሚካሄድ ድርድር የሚደረስባቸው ድምዳሜዎች ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችን ማሻሻል ቢያስፈልግ እንኳን ያን ለማድረግ ቁርጠኝነት እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማው አስታወቁ።
No media source currently available