በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዋጁ የተጣሉ ዕገዳዎች ሊነሱ ይችላሉ

በኢህአዴግና አጋሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባሏቸው መካከል በሚካሄድ ድርድር የሚደረስባቸው ድምዳሜዎች ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችን ማሻሻል ቢያስፈልግ እንኳን ያን ለማድረግ ቁርጠኝነት እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማው አስታወቁ።


በአዋጁ የተጣሉ ዕገዳዎች ሊነሱ ይችላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00
XS
SM
MD
LG