በፍትሕ መጓደል ምክንያት የደረሰብኝ ተፅዕኖ የህሊናና የአካል ጉዳት አስከትሎብኛል ሲሉ ዛሬ ከእሥር ቤት የተፈቱት የቀድሞው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ስሞታ አሰምተዋል።
No media source currently available