የናይጄርያ ባለስልጣኖች ባለፈው ወር በሳውዲ አረብያ ዓመታዊ የሐጅ በአል ስነ-ስርአት ላይ ተረጋግጠው ከሞቱ ሰዎች መሃል 74 ናይጄርያውይን እንደሆኑ አስታውቀዋል። ስለሆነም ናይጀርያውያን ሃዘን ላይ ናቸው። እስካሁን ባለው ጊዜ የገቡበት ስልታወቁት ዜጎች ደግሞ ዘመዶችም ወሬ እየጠበቁ ነው።
No media source currently available