በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐጅ በዓል የሞቱ የናይጄርያውያን ቁጥር ጨምሯል /ርዝመት - 2ደ55ሰ/

የናይጄርያ ባለስልጣኖች ባለፈው ወር በሳውዲ አረብያ ዓመታዊ የሐጅ በአል ስነ-ስርአት ላይ ተረጋግጠው ከሞቱ ሰዎች መሃል 74 ናይጄርያውይን እንደሆኑ አስታውቀዋል። ስለሆነም ናይጀርያውያን ሃዘን ላይ ናቸው። እስካሁን ባለው ጊዜ የገቡበት ስልታወቁት ዜጎች ደግሞ ዘመዶችም ወሬ እየጠበቁ ነው።


በሐጅ በዓል የሞቱ የናይጄርያውያን ቁጥር ጨምሯል /ርዝመት - 2ደ55ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG