በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦባማ ከመጡ አይቀር ያነጋግሩን - ተቃዋሚዎች

ባራክ ኦባማ - የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት /ፎቶ ፋይል/
ባራክ ኦባማ - የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት /ፎቶ ፋይል/

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የ2007ቱ ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ሆኖ ባልተጠናቀቀበትና ሰብዓዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ በተጣሱበት ሁኔታ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ማቀዳቸው የተሣሣተ ነው ሲሉ 3 ተቃዋሚ ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡

ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው ካልቀረ ግን ገዥውን ፓርቲና መንግሥትን ብቻ ሳይሆን ተቃዋሚዎችንም ጭምር ሊያነጋግሩ ይገባል በማለት ለአሜሪካ ኤምባሲና በዚያም በኩል ለፕሬዚዳንቱ ደብዳቤ አስገብተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG