ረቡዕ, ጁን 19, 2013 የአካባቢው ጊዜ 19:24

የፖሊዮ ክትባት በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ የስደተኞች ሠፈሮችና አካባቢያቸው ማክሰኞ፣ ግንቦት 27 ይጀመራል

የኢትዮጵያው ዶሎ ኦዶ እና የኬንያው ዳዳብ

የፊደል ቁመት - +
04.06.2013
ደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው የዶሎ ኦዶ የስደተኞች መጠለያ ሠፈርና በአካባቢው ባሉ ወረዳዎች ከነገ ግንቦት 27 / 2005 ዓ.ም ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ ተገለፀ፡፡ ተጨማሪ

ነፍሣት ጤናማ ምግብ ናቸው - ኤፍኤኦ

አንጀሊና ጆሊ ጡቶችዋን አስወገደች

የአማርኛ ሥርጭቶች - ማክሰኞ፣ ረቡዕ፣ ሐሙስ፣ ዐርብ፣ ሚያዝያ 29፣ 30፣ ግንቦት 1 እና 2 የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ - ቪኦኤ

የማክሰኞ፣ ረቡዕ፣ ሐሙስ፣ ዐርብ፣ ሚያዝያ 29 እና 30 እንዲሁም ግንቦት 1 እና 2 ሙሉ ሥርጭቶቻችንን ከዚህ የቪኦኤ አርማ ሥር ከተያያዙት የድምፅ ፋይሎች ማግኘት እንደምትችሉ ከአክብሮች ጋር እንገልፃለን፡፡

የሐሙስ፣ ግንቦት 1/2005 ዓ.ም የአማርኛ ሥርጭት - የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ - ቪኦኤ

በአዲስ ቴክኖሎጂ ሽግግር ወቅት በተፈጠረ ጊዜያዊ የቴክኒክ ችግር ምክንያት የሰሞኑን አንዳንድ ሥርጭቶቻችንን በሙሉ እና በቀጥታ ማግኘት ባለመቻላችሁ ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ ቴክኒሻኖቻችን ችግሩን ፈጥነው ለማስወገድ በትጋት እየሠሩ መሆኑን እየገለፅን የዛሬ ሐሙስ፣ ግንቦት 1/2005 ዓ.ም ሙሉ ሥርጭታችንን ከዚህ የቪኦኤ አርማ ሥር ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ማግኘት እንደምትችሉ ከአክብሮች ጋር እንገልፃለን፡፡

በሞሪንጋ ተክል ላይ የተካሄደ ውይይት

በሞሪንጋ ተክል የመድሃኒትነት ጠቀሜታ ላይ አንድ መፅሐፍ በቅርቡ ወጥቷል፡፡

ነቀምቴ ላይ አራት ከፍተኛ ሐኪሞች ታሥረዋል፤ አንድ ኮሪያዊ ተሰናብተዋል

ከነቀምቴ ሆስፒታል አራት ሃኪሞች ታስረው በነቀምቴው የምሥራቅ ወለጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡

ጤና

በምሥራቅ እና በመካከለኛው ምሥራቅ አፍሪካ ሕፃናትን በብዙ የሚጎዳ አሽመድምድ የአካልና የጤና ችግር ትኩረት፣ ከአመጋገብና ምግብ ዓይነቶች ጋር የተያያዘ ጥንቃቄ፣ መከላከል እና እንክብካቤ ያስፈልገዋል፡፡

‘ለማዲባ ፀልዩ’

የፀረ-አፓርታይድ የነፃነት ትግል ፋና፣ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዚዳንትና የሰላም የኖቤል ተሸላሚው ኔልሰን ማንዴላ ትናንት ዕኩለ ሌሊት ላይ ወደሆስፒታል ተወስደው ሕክምና ተደርጎላቸዋል፡፡

የድምፅ ብክለት

የድምፅ ብክለት የአየር ብክለትን ተከትሎ ያለ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የአካባቢያችን ብክለት ዓይነት ነው፡፡

መስኮት ይክፈቱ፤ ቲቢን ያቁሙ

መጋቢት 15 የዓለም የትዩበርኩለስስ ወይም ቲቢ ቀን ሆኖ አልፏል፡፡

ጤናዎ፣ ጤናዎ፣ ጤናዎ

የሰሞኑን የተለያዩ የጤና መረጃዎችና ጥቃቅን እውነታዎች ያዳምጡ፡፡

ካንሠር ደኆችን እያሠጋ ነው - ጥር 27 የዓለም የካንሠር ቀን

ከካንሰር አጠቃላይ የሞት መጠን አንድ ሦስተኛ የሚሆነው ለመከላከልና ለማስቀረት የሚቻል መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡

አዲስ የቲቢ መድኃኒት ሥራ ላይ ዋለ

ቤዴኩዊላይን በሙከራ ላይ የሚገኝ ባለፉት ሃምሣ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ አዲስ መድኃኒት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ለሕክምና አገልግሎት እንዲውል የዩናይትድ ስቴትስ የምግብና የመድኃኒት አስተዳደር ይሁንታ ቸሮታል፡፡

ዘመቻ “ዜሮ”ን ማሣካት ቢታሰብም የበጀት እጥረት ሥጋት አለ

የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን የታሰበውና ፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴዎቹም የሚካሄዱት “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡

በ“ሃያ አምስት ወራት!” ውስጥ ከኤችአይቪ ጋር መወለድን የማቆም ራዕይ

“ይቻላል” ይላሉ በትግሉ መስክ በግንባር የተሠማሩት ተዋንያን፡፡ ያንን እጅግ ከባድ የሚመስል ግብ ለመድረስ የቆረጡም ይመስላሉ፡፡

ዜሮ

የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን እየታሰበ ያለው “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡