የኢትዮጵያው ዶሎ ኦዶ እና የኬንያው ዳዳብ
አንጀሊና ጆሊ ጡቶችዋን አስወገደች
የማክሰኞ፣ ረቡዕ፣ ሐሙስ፣ ዐርብ፣ ሚያዝያ 29 እና 30 እንዲሁም ግንቦት 1 እና 2 ሙሉ ሥርጭቶቻችንን ከዚህ የቪኦኤ አርማ ሥር ከተያያዙት የድምፅ ፋይሎች ማግኘት እንደምትችሉ ከአክብሮች ጋር እንገልፃለን፡፡
በአዲስ ቴክኖሎጂ ሽግግር ወቅት በተፈጠረ ጊዜያዊ የቴክኒክ ችግር ምክንያት የሰሞኑን አንዳንድ ሥርጭቶቻችንን በሙሉ እና በቀጥታ ማግኘት ባለመቻላችሁ ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ ቴክኒሻኖቻችን ችግሩን ፈጥነው ለማስወገድ በትጋት እየሠሩ መሆኑን እየገለፅን የዛሬ ሐሙስ፣ ግንቦት 1/2005 ዓ.ም ሙሉ ሥርጭታችንን ከዚህ የቪኦኤ አርማ ሥር ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ማግኘት እንደምትችሉ ከአክብሮች ጋር እንገልፃለን፡፡
በሞሪንጋ ተክል የመድሃኒትነት ጠቀሜታ ላይ አንድ መፅሐፍ በቅርቡ ወጥቷል፡፡
ከነቀምቴ ሆስፒታል አራት ሃኪሞች ታስረው በነቀምቴው የምሥራቅ ወለጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡
በምሥራቅ እና በመካከለኛው ምሥራቅ አፍሪካ ሕፃናትን በብዙ የሚጎዳ አሽመድምድ የአካልና የጤና ችግር ትኩረት፣ ከአመጋገብና ምግብ ዓይነቶች ጋር የተያያዘ ጥንቃቄ፣ መከላከል እና እንክብካቤ ያስፈልገዋል፡፡
የፀረ-አፓርታይድ የነፃነት ትግል ፋና፣ የመጀመሪያው የደቡብ አፍሪካ ጥቁር ፕሬዚዳንትና የሰላም የኖቤል ተሸላሚው ኔልሰን ማንዴላ ትናንት ዕኩለ ሌሊት ላይ ወደሆስፒታል ተወስደው ሕክምና ተደርጎላቸዋል፡፡
የድምፅ ብክለት የአየር ብክለትን ተከትሎ ያለ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የአካባቢያችን ብክለት ዓይነት ነው፡፡
መጋቢት 15 የዓለም የትዩበርኩለስስ ወይም ቲቢ ቀን ሆኖ አልፏል፡፡
የሰሞኑን የተለያዩ የጤና መረጃዎችና ጥቃቅን እውነታዎች ያዳምጡ፡፡
ከካንሰር አጠቃላይ የሞት መጠን አንድ ሦስተኛ የሚሆነው ለመከላከልና ለማስቀረት የሚቻል መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡
ቤዴኩዊላይን በሙከራ ላይ የሚገኝ ባለፉት ሃምሣ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ አዲስ መድኃኒት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ለሕክምና አገልግሎት እንዲውል የዩናይትድ ስቴትስ የምግብና የመድኃኒት አስተዳደር ይሁንታ ቸሮታል፡፡
የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን የታሰበውና ፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴዎቹም የሚካሄዱት “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡
“ይቻላል” ይላሉ በትግሉ መስክ በግንባር የተሠማሩት ተዋንያን፡፡ ያንን እጅግ ከባድ የሚመስል ግብ ለመድረስ የቆረጡም ይመስላሉ፡፡
የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን እየታሰበ ያለው “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡